#Ethiopia | የሊቨርፑል እግር ኳስ ክለብ ባለቤቶች ቤዞስ አነስተኛ የክለቡን የባለቤትነት ድርሻ መግዛቱን አረጋገጡ።
ዛሬ ይፋ የተደረገው ይህ ስምምነት ባለፈው ሐምሌ ወር አካባቢ ሲደረጉ የነበሩትን ውይይቶች ተከትሎ የተደረሰ ስምምነት ነው ብለዋል።
ይህ እርምጃ ጄፍ ቤዞስ በተለያዩ የሰሜን አሜሪካ የስፖርት ክለቦች ላይ መዋዕለ ንዋዩን ለማፍሰስ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል።
ቤዞስ ለብዙ ዓመታት ሲያደርገው የነበረውን ጥረት ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ስፖርቱ ዓለም በይፋ የገባበት አጋጣሚ ሆኗል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#Ethiopia #GetuTemesgen
#Liverpool #football
#clubs #JeffBezos
#Amazon #consortium
Source: GetuTemesgen








No comments yet.