የፍልሰታ ጾም ሱባኤ ሰያልቅ ቅዳሴ ልቋረጥ ነው
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አንድ ካህንና አንድ ዲያቆን ብቻ የሚገኝበት ቦታ ከመሆኑ የተነሳ የሁል ጊዜ አገልግሎት የኪዳን ፀሎት ብቻ ነበር በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ የ2018 ዓ/ም ተጨማሪ ካህናትና ዲያቆናት ከሌላ ቦታ በመምጣት የፍልሰታ የቅዳሴ ፀሎት የተጀመረ ቢሆንም አሁን ግን ሱባኤ ሰይጠናቀቅ የቅዳሴውን ፀሎት ለማቋረጥ ተገደናልና የእመቤታችን ወዳጃቸው ፍቅሯ በልቦናችሁ ያደረባችሁ የዚህን የጾሜ ፍልሰታ በረከት ለመገኘት ሁል ጊዜ የምትተጉ ለዚህች ለገጠሪቷ ቤ/ክ የበኩላችሁን ድጋፍና ትብብር እንድታደርጉና ለዚህም የሚያስፈልጉ ንዋያተ ቅድሳት
👉ዕጣን÷ጧፍ÷ዛቢብ÷ነዳጅ÷ለቃደስያን ምግብ÷ለአገልጋዮች የትራንስፖርት ወጪ በገንዘብና በአይነት እንድታግዙን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን።
👉#1000366975164
👉#የጎፎሬ_ደብረ_መንክራት_በአታ_ለማርያም_ቤተክርስቲያን
ለበለጠ መረጃ ይህንን የፌስቡክ ፔጅ ይመልከቱ !!!ይከታተሉ!!!
👉https://www.facebook.com/degnetdemeke.0321?mibextid=ZbWKwL
የዩቱብ ቻናል
👉https://youtube.com/@finotelozamedia.03?si=wQBSDRWfAb2dJVda
ቲክቶክ
👉https://www.tiktok.com/@finotaloza03?_r=1&_t=ZS-98gdAncFoV3
ስልክ #0933055802 #0911414852
👉 t.me/degnet0321 የክርስትና ስማችሁ አባቶች በጻሎት እንዲያስቧችሁ
Source: GetuTemesgen








No comments yet.