ሀገሬ ቴሌቪዥን የ2026/27 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የነጻ የአየር ስርጭት (FTA) ብቸኛ ባለመብት በኢትዮጵያ መሆኑን አስታወቀ። ከዚህ ቀደም ኢቲቪ በሳምንት አንድ ጨዋታ ሲያስተላልፍ እንደነበር ይታወቃል አሁን ሀገሬ ቴሌቪዥን ዝርዝር መረጃ ባይገልጽም ጨዋታዎቹን ለማስተላለፍ ፍቃድ ማግኘቱን አስታውቋል።
Source: FastMereja
ሀገሬ ቴሌቪዥን የ2026/27 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የነጻ የአየር ስርጭት (FTA) ብቸኛ ባለመብት በኢትዮጵያ መሆኑን አስታወቀ። ከዚህ ቀደም ኢቲቪ በሳምንት አንድ ጨዋታ ሲያስተላልፍ እንደነበር ይታወቃል አሁን ሀገሬ ቴሌቪዥን ዝርዝር መረጃ ባይገልጽም ጨዋታዎቹን ለማስተላለፍ ፍቃድ ማግኘቱን አስታውቋል።
Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.