#NewsAlert
አብን፣ በምክክር ጉባኤው የታየው ግድፈት “ከተራ የአሠራር ግድፈት” ወይም “ከመደበኛ የፓለቲካ ልዩነት” የዘለለ ነው አለ።
ፓርቲው፣ የምክክሩን “ተዓማኒነት”፣ “አካታችነት”፣ “ገለልተኝነት” እና “ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ “ተደጋጋሚ” እና “የተደራጁ “ጥፋቶች ተፈጽመዋል በማለት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ተችቷል።
በምክክሩ የአዲስ አበባ ከተማ ሕዝብ ድምጽና ፍላጎት ባግባቡ ሳይወከልና እንደ ዋና ባለቤት ሳይቆጠር መታለፉ “እጅግ አሳሳቢ” ነው ያለው ፓርቲው፣ የከተማዋ ተወካዮች የአንድን ወገን “ያልተገራ” እና “ድንበር የለሽ” ፍላጎት ለማስፈጸም ሲሉ የነዋሪዎችን መብትና ጥቅም አሳልፈው ሠጥተዋል በማለት ወቅሷል።
ፓርቲው በምክክሩ ላይ የታዩ ጥሠቶች ካልታረሙ፣ ለውጤቱ ፈጽሞ እውቅና እንደማይሠጥና እንደማይተባበር አስታውቋል።
@Seledadotio
@Seledadotio
አብን፣ በምክክር ጉባኤው የታየው ግድፈት “ከተራ የአሠራር ግድፈት” ወይም “ከመደበኛ የፓለቲካ ልዩነት” የዘለለ ነው አለ።
ፓርቲው፣ የምክክሩን “ተዓማኒነት”፣ “አካታችነት”፣ “ገለልተኝነት” እና “ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ “ተደጋጋሚ” እና “የተደራጁ “ጥፋቶች ተፈጽመዋል በማለት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ተችቷል።
በምክክሩ የአዲስ አበባ ከተማ ሕዝብ ድምጽና ፍላጎት ባግባቡ ሳይወከልና እንደ ዋና ባለቤት ሳይቆጠር መታለፉ “እጅግ አሳሳቢ” ነው ያለው ፓርቲው፣ የከተማዋ ተወካዮች የአንድን ወገን “ያልተገራ” እና “ድንበር የለሽ” ፍላጎት ለማስፈጸም ሲሉ የነዋሪዎችን መብትና ጥቅም አሳልፈው ሠጥተዋል በማለት ወቅሷል።
ፓርቲው በምክክሩ ላይ የታዩ ጥሠቶች ካልታረሙ፣ ለውጤቱ ፈጽሞ እውቅና እንደማይሠጥና እንደማይተባበር አስታውቋል።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.