የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦትነገ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የ…

- Advertisement -
Sidebar AD
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፡-
ከጠዋቱ 2፡00-9፡30
👉ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም ፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፣ ቂሊንጦ ላይ ሰፈር፣ ቂሊንጦ ሚካኤል፣ ሌስ ፍራንስ ት/ቤት፣ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ ኮዬ አደባባይ ፣ ዋሊያ ቢራ እና አካባቢው፣  
👉ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ ፣ ጊዮን በረኪና ፣ መከላከያ መኖሪያ ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ሚኒሊየም ሰፈር ፣ ሸጎሌ ጨፌ ፣ ጉለሌ እጽዋት ማዕከል እና አካባቢው ፣
👉አለምባንክ ፣ ኢንዲያና ት/ቤት ፣ ታፍ ማደያ ፣ አቃቂ ብሩህ ተስፋ ት/ቤት ፣ ኮፊ ሲቲ ድረስ፣ ፊሪ ፤ ኖክ ፤ ዋልያ ብረታ ብረት ፤ ካፒታል ሲሚንቶ ጀርባ እና አካባቢው ፣
👉ፓርሞ ሳይት፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ቼራሊያ ፣ ቃሊቲ ገብር ኤል 40/60 ፣ ቼራሊያ ኮንዶሚየም፣ ቃሊቲ መናኸሪያ ፣ ግራር ኮንዶሚኒየም ፣ አለም ባንክ ፣ ትሮፒካል ፣ አየር ጤና ኪዳነ ምህረት እና አካባቢው ፣
👉ኪዳነ ምህርት ፣ ሸጎሌ መንደር 7 ፣ ዊንጌት ጤና ጣቢያ ፣አበራ ሆቴል ፣ እምነበረድ ፣ አጠና ተራ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ፣ ደጉ ሆቴል ፣ ሰፈረ ሰላም እና አካባቢው ፣
👉ካራ ፣ ናትራን ፣ ለማ ነጎ ት/ቤት ፣ አየር ጤና ፣ አየር ጤና ኪዳነምህረት ፣ አየር ጤና ሞቢል ፣ ፉሪ ፣ ሰይድ ያሲን ጀርባ ፣ ኡራኤል እና አካባቢው ፣
👉ጎላጎል ህንጻ ፣ፋንዲሻ ሆቴል ፣ ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል ፣ ወርቁ ህንጻ ፣ ቃል ፔኒሲዮን ፣ ዮናስ ጨርጨር ስጋ ቤት ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ፣ ሻላ መናፈሻ፣ ለማ ስጋ ቤት ፣ ቺቺንያ ጫፍ ድረስ እና አካባቢው ፣
👉ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ ፣ ኬላ ፣BM ሳይት ሲሼር ፣ ዘጸአት ፣ መናገሻ አበባ ልማት እና አካባቢው ፣
ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉አዳማ፣ ጎሮ ቀበሌ፣ ዳቢ ቀበሌ፣ ቀበሌ 18፣ ጋምቤላ፣ ኢላ መውጫ፣ ኒግናንጊ፣ ጋምቤላ ቤተመንግስት፣ 1ኛ ኮብልስቶን፣ አየርጤና፣ ሰላም ሰፈር  እና አካባቢው ፣
ከጠዋቱ 2፡30-7፡30
👉ለቡ መብራት ፣ቫርኔሮ አደባባይ ፣ ለቡ መድሀኒያለም ፣ ለቡ ላቢያጆ ፣ ጀሞ 1 ፣ ካሳ ሳይት ፣ አፍሪካ ህንጻ ድረስ ፣ ጀሞ ሚካኤል እና አካባቢው ፣
👉ገላን ኮንዶሚኒየም (ልደታ ቤተ- ክርስቲያን አካባቢ) ፣ አባ ሳሙኤል ማረሚያ ፣ አቃቂ ቴሌ ዌር ሀውስ፣ አንበሳ ጫማ ፣ አለምባንክ ፣ ከተማ ልማት ፣ ፊታውራሪ ት/ቤት ፣ አባ ቦራ እና አካባቢው ፣
👉ሐዋሳ፣ ተግባረ ዕድ፣ ሌዊ፣ ቅድስት ሥላሴ ኮንዶሚኒየም፣ ሚሽን መቃብር፣ ቲቲሲ፣ ብሌን እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል ፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2