ወደ ሰሚነሽ ኪዳነምህረት በልዩ ሁኔታ ተጠርተናል
ሁሉም የተዋህዶ ልጆች ከደጇ በረከትን ይቀበላሉ ።
አባቶች በበረከት ይባርኩናል ሱባኤውን አጠናቀን በመጨረሻ በበረከት የምንባረክበት የበረከት ጉዞ ይሆናል
ኑ ልጆቼ ትላለች አዛኝቷ ኪዳነ ምህረት እናታችን
ደውለው በታች በአሉት ይመዝገቡ በአሉበት ሆነው ።
0947 15 15 15
ማህበረ ጎዶልያስ
መነሻ ቦታዎች
1. እስጢፋኖስ መስቀል አደባባይ
2. መገናኛ
3. ጣፎ አደባባይ
ከአሁኑ ቀድመው ይመዝገቡ
09 47 15 15 15
Source: FastMereja









No comments yet.