በሴቶች የሞይ ታይ ፍልሚያ ዘሀራ የበላይነቷን አረጋግጣለች

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ሁለተኛው የአድዋ ፋይት ናይት ውድድር በታላቅ ድምቀት መካሄድ ጀምሯል።

ይህ የስፖርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ወጣቶች ዘንድ ከፍተኛ ፍላጎትና መነቃቃትን እየፈጠረ ይገኛል።

በኢትዮጵያ ታዋቂ ፋይቲንግ ቻምፒዮንሺፕ (ETFC) አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ በሚገኘው በዚህ ውድድር በሴቶች የሞይ ታይ ፍልሚያ በዘሀራ እና በያብስራ መካከል ከተደረገው ተጠባቂ ጨዋታ ዘሀራ ማሸነፍ ችላለች።

በዛሬው ምሽት ከሚደረጉት ዋና ዋና ውድድሮች መካከል በጉጉት የሚጠበቀው የሴዶ እና የጆኒ የኤምኤምኤ ፍልሚያ እንዲሁም ሌሎች አጓጊ የቦክስ ውድድሮች ይከናወናሉ።

#ETFC #AdwaFightNight #MuayThai #MMAMatch #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa





Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1