አዲሱ ጎበና የሲድኒ ማራቶን ክብረ ወሰንን በመሰበር አሸናፊ ሆነ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በአለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ማዕረግ በተሰጠው የሲድኒ ማራቶን ውድድር አትሌት አዲሱ ጎበና የመጀመሪያ ደረጃን በመያዝ አሸንፏል።

አትሌቱ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት 2 ሰዓት ከ04 ደቂቃ ከ42 ሰከንድ የቦታውን የክብረ ወሰን በአዲስ መልክ ማሻሻል ችሏል።

#sydneymarathon #marathon #athletics #ethiopianathletics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: