የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ነገ ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት …

- Advertisement -
Sidebar AD
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፡-
ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊል፣ጋቦን ኢንባሲ፣ 24 ስፖርት ኮሚሽን ፣አደይ አበባ ስታዲየም ፣ 24 ኮንዶሚኒየም ጨጨሆ የባህል አዳራሽ ፣ መሶብ ፣ ቦሌ መድሀኒአለም ፣ ቦሌ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና አካባቢው ፣
👉ሬድዋን ህንጻ ፣ ሞኢንኮ ጀርባ፣ ሰላም ህንጻ ፣ ኦሮሚያ ታወር ፣ ዮጎ ቸርች ፣ ቀነኒሳ ሆቴል ፣ ብርሀነ አደሬ ህንጻ ፣ አርመን ሆቴል ፣ ሞሞና ሆቴል ፣ ካሌብ ሆቴል ፣ መድሀኒአለም ታወር እና አካባቢው
👉ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል ፣ቶልቻ፣ ሰሪፊ፣ ጉጄ ፣ ቶልቻ ፣ታጠቅ ኢንዱስትሪ ፣ ፌስቱላ ማዕከል እና አካባቢው ፣
👉ለገጣፎ ፣ የካ ሰዲ ፣ የካ አባዶ ጀርባ ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ፍሬ ጎዩ ፣ ሮጌ ፣ ድሬ ሶኮሩ ፣ ለገበሪ ፣ ግራር ገብር ኤል ፣ አዲስ አበባ ውሃ በከፊል ፣ ዳቢ ጎርጊስ ፣ ሰንዳፋ ሙሉ ከተማ ፣ ለገጣፎ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው  የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን ፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1