ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ ቃሉን በተግባር አረጋገጠ!

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ ለኢትዮጵያ የስፖርት ተስፋ ረቢቅ ሳኒ ለማበርከት የገባውን 300,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ ዛሬ አበርክቷል።

ድርጅቱ ይህንን ድጋፍ ያደረገው ረቢቅ ሳኒ በቅርቡ በአድዋ ሙዚየም በተካሄደው የስፖርት ውድድር ያስመዘገበውን ድል ተከትሎ፣ ስፖርተኛውን ለማበረታታትና ለሀገር ክብር የሚያበረክቱ ወጣቶችን ለመደገፍ መሆኑን ገልጿል።

የፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ ኃላፊዎች እንደገለጹት፣ ድርጅቱ የንግድ ሥራውን ከማስፋፋት ባሻገር ሀገራቸውን በተለያዩ መድረኮች ለሚወክሉ ወጣቶች ድጋፍ ማድረግን እንደ ማህበራዊ ኃላፊነት ይመለከቱታል።

በቀጣይም በትልልቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች ሀገራቸውን ወክለው ለሚወዳደሩና ስኬትን ለሚያስመዘግቡ ወጣቶች ከጎናቸው በመቆም ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።

ረቢቅ ሳኒ በበኩሉ ለተደረገለት ድጋፍና ማበረታቻ ለፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ ምስጋና አቅርቧል። ይህ ዓይነቱ ድጋፍ ለቀጣይ ውድድሮች የበለጠ ተነሳሽነትና ጥንካሬ እንደሚሰጠውም ገልጿል።

ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ የተለያዩ ዘመናዊ የኤሌክትሮኒክስ ምርቶችን ከውጭ በማስመጣት በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቾች የሚያቀርብ ሲሆን፣ በቅርቡም በፒያሳ አዲስ ሾውሩም መክፈቱ ይታወሳል።

በተጨማሪም በTikTok ታዋቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆነውን አድናይ ብርሃኔን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል።

👏 ቃል ገብቶ በተግባር ማሳየት — የሚደነቅ ነው!

አድራሻ
ፒያሳ፣ ኤሊያና ሞል አጠገብ

ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
09 88 77 77 11 / 09 88 77 77 22

በአጭር የመልዕክት መላኪያ (SMS)
6992

#Ethiopia #GetuTemesgen #PopularElectronics #RebikSani #AddisAbaba #Electronics #Market #Import #Sport #SocialResponsibility



Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1