በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዋና ጊቢ የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጽሐፍት ላይ ከባድ የእሳት አደጋ ደረሰ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ በሚገኘው የማህበራዊ ሳይንስ ቤተ መጽሐፍት ላይ ዛሬ ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም መንስኤው ያልታወቀ ድንገተኛ የእሳት አደጋ አጋጥሟል።

አደጋው ለተቋሙ የትምህርት እንቅስቃሴ ከፍተኛ አገልግሎት በሚሰጠው በዚህ ቤተ መጽሐፍት ላይ ትልቅ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ።

ስለ አደጋው አጠቃላይ የጉዳት መጠን እና እሳቱን ለመቆጣጠር የተከናወኑ saቶችን አጠቃላይ ውጤት ከሚመለከታቸው አካላት አጣርተን የምናቀርብ ይሆናል።

#WolaitaSodoUniversity #Sodo #FireAccidents #EthiopiaNews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa




Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: