የደቡብ ኮሪያ አየር ኃይል በስህተት የሀገሪቱን ዜጎች በቦምብ ደበደበ ከኬ.ኤፍ 16 ተዋጊ ጄት በልምምድ ወቅት 8 ቦምቦች ንጹሃ…

- Advertisement -
Sidebar AD
⚡️የደቡብ ኮሪያ አየር ኃይል በስህተት የሀገሪቱን ዜጎች በቦምብ ደበደበ
ከኬ.ኤፍ 16 ተዋጊ ጄት በልምምድ ወቅት 8 ቦምቦች ንጹሃን ላይ መጣሉ ተነግሯል።
የቦምብ ጥቃቱ ከሰሜን ኮሪያ በ25 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ቡቸን ከተማ ላይ ነው የተፈጸመው።
በጥቃቱ 15 ስዎች ላይ ጉዳት እንደደረሰ ተዘግቧል።

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2