አሜሪካ ጦሯን ከአውሮፓ ልታስወጣ እንደምትችል ተገለጸ።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጀርመን የሚገኙትን የአሜሪካ ወታደሮች ቁጥር ለመቀነስ ማሰባቸውን አስታውቀዋል።
ይህ ውሳኔ የመጣው በኢራን ጦርነት ጀርመን ለአሜሪካ “በቂ ድጋፍ” ባለማድረጓ ነው ተብሏል።
በአንፃሩ የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬድሪክ መርዝ በቅርቡ በአንድ መድረክ ላይ ኢራናውያን “ከጠበቅነው በላይ ናቸው” ሲሉ ማሞካሸታቸው ትራምፕን አስቆጥቷቸዋል።
መርዝ ኢራን የኑክሌር ፕሮግራም ቢኖራት ችግር እንደሌለውም ተናግረዋል። #defence24
@seledadotio
@seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጀርመን የሚገኙትን የአሜሪካ ወታደሮች ቁጥር ለመቀነስ ማሰባቸውን አስታውቀዋል።
ይህ ውሳኔ የመጣው በኢራን ጦርነት ጀርመን ለአሜሪካ “በቂ ድጋፍ” ባለማድረጓ ነው ተብሏል።
በአንፃሩ የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬድሪክ መርዝ በቅርቡ በአንድ መድረክ ላይ ኢራናውያን “ከጠበቅነው በላይ ናቸው” ሲሉ ማሞካሸታቸው ትራምፕን አስቆጥቷቸዋል።
መርዝ ኢራን የኑክሌር ፕሮግራም ቢኖራት ችግር እንደሌለውም ተናግረዋል። #defence24
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.