ትራምፕ በድጋሚ ደስተኛ አይደለሁም አሉ‼️
ኢራን በዛሬው ዕለት ጦርነቱን ለማቆም በፓኪስታን በኩል አዲስ የመደራደሪያ ነጥብ ለአሜሪካ ልካ የነበረ ቢሆንም ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ሀሳብ ደስተኛ እንዳልሆኑ ገልፀዋል።
የኢራን አመራር እርስ በርሱ አልተስማማም፣ የአመራር እዙ ፈርሷል ብለዋል።
ኢራን ለኑክሌየር ያበለፀገችውን ዩራኒየም የማትሰጠን ከሆነ እኛ በሆነ መንገድ እንወስደዋለን ብለዋል።
@seledadotio
@seledadotio
ኢራን በዛሬው ዕለት ጦርነቱን ለማቆም በፓኪስታን በኩል አዲስ የመደራደሪያ ነጥብ ለአሜሪካ ልካ የነበረ ቢሆንም ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ሀሳብ ደስተኛ እንዳልሆኑ ገልፀዋል።
የኢራን አመራር እርስ በርሱ አልተስማማም፣ የአመራር እዙ ፈርሷል ብለዋል።
ኢራን ለኑክሌየር ያበለፀገችውን ዩራኒየም የማትሰጠን ከሆነ እኛ በሆነ መንገድ እንወስደዋለን ብለዋል።
@seledadotio
@seledadotio








No comments yet.