ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)
✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30
👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
Source: Yeneta Tube









No comments yet.