የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

- Advertisement -
Sidebar AD

ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦

✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30

👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም

✅ከጠዋቱ 3:00-12:00

👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡

✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30

👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)

✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30

👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ

ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡

EthiopianElectricUtility


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: