አባትና ልጅ ከአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አገኙ

- Advertisement -
Sidebar AD

🔥

•ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ)

ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በአንጋፋው አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ጀምረው በሞያቸው እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው።

ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት፣ እንዲሁም በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ያገለገሉ እና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው።

ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ ልክ በ10ኛው አመት የሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ናቸው።

ዘገባው የዶች ኤችዲ ነው


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: