“ኢራን ከዚህ በኋላ አትኖርም” ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አደጋ ውስጥ ከገባ በኃላ ኢራን ዳግም አትኖርም ሲሉ መዛታቸው ተሰምቷል፡፡
ኢራንና አሜሪካ የተኩስ አቁም ስምምነትን በመጣስ እርስ በእርሳቸው ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ፤ መወቃቀሳቸውን ቀጥለዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አገራቱ ስምምነቱን ከፈጸሙ ከጥቂት ቀናት በኋላ የአሜሪካ ማዕከላዊ ኮማንድ በቴህራን በርካታ ኢላማዎችን መመታቸውን አስታውቀዋል።
ጥቃቱን ለመሰንዘሩ ኢራን ስምምነቱን የሚጥስ ተግባር በመፈጽሟ ነው ብለዋል፡፡
ትራምፕ በቱርዝ ሶሻል ሚዲያ ባጋሩት መልዕክት ኢራን በጭራሽ መማር የማትችል ናት ብለዋል፡፡
ቴህራን የሰላም ስምምነቱን መጣስ ካላቆመች ከዚህ በኃል አትኖርም ሲሉ ዝተዋል፡፡
ኢራን በበኩሏ ፤አሜሪካ ስምምነቱን በመጣሷ በዮርዳኖስ፣ ባህሬን እና ኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት መሰንዘሯን አስታውቃለች፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አደጋ ውስጥ ከገባ በኃላ ኢራን ዳግም አትኖርም ሲሉ መዛታቸው ተሰምቷል፡፡
ኢራንና አሜሪካ የተኩስ አቁም ስምምነትን በመጣስ እርስ በእርሳቸው ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ፤ መወቃቀሳቸውን ቀጥለዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አገራቱ ስምምነቱን ከፈጸሙ ከጥቂት ቀናት በኋላ የአሜሪካ ማዕከላዊ ኮማንድ በቴህራን በርካታ ኢላማዎችን መመታቸውን አስታውቀዋል።
ጥቃቱን ለመሰንዘሩ ኢራን ስምምነቱን የሚጥስ ተግባር በመፈጽሟ ነው ብለዋል፡፡
ትራምፕ በቱርዝ ሶሻል ሚዲያ ባጋሩት መልዕክት ኢራን በጭራሽ መማር የማትችል ናት ብለዋል፡፡
ቴህራን የሰላም ስምምነቱን መጣስ ካላቆመች ከዚህ በኃል አትኖርም ሲሉ ዝተዋል፡፡
ኢራን በበኩሏ ፤አሜሪካ ስምምነቱን በመጣሷ በዮርዳኖስ፣ ባህሬን እና ኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት መሰንዘሯን አስታውቃለች፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.