ፖርቱጋል ክሮኤሽያን 2-1 በማሸነፍ ወደ 16 ቡድኖች አለፈች

- Advertisement -
Sidebar AD

@Ethiopia | ፖርቱጋል በ2026 የዓለም ዋንጫ የ32 ዙር ጨዋታ ክሮኤሽያን 2-1 በማሸነፍ ወደ 16 ቡድኖች ማለፍ ችላለች።

ክሮኤሽያ በኢቫን ፔሪሲች ግብ ቀዳሚ መሆን ብትችልም፣ ፖርቱጋል በክርስቲያኖ ሮናልዶ ከፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረው ግብ አቻ ሆና ተመለሰች። በጭማሪ ሰዓት ጎንሳሎ ራሞስ የድል ጎልን በማስቆጠር ፖርቱጋልን 2-1 አሸናፊ አድርጓል።

በዚህ ድል ፖርቱጋል ወደ 16 ቡድኖች ማለፏን አረጋግጣለች። በቀጣዩ ዙር ለሩብ ፍጻሜ ቦታ ከስፔን ጋር ትገናኛለች።


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2