#Ethiopia | እናታችን ፋንዬ ሽፈራው ትላንት ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ገደማ በላፍቶ 2ሺህ አካባቢ የእግር ጉዞ ለማድረግ ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።
የለበሱት ልብስ: ሙሉ ጥቁር
የመጨረሻ የታዩበት ቦታ: ላፍቶ 2ሺህ አካባቢ
ያያችሁ፣ ያለችበትን የምታውቁ ወይም ፍንጭ ያላችሁ ወገኖች እባካችሁን በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ደውላችሁ በመጠቆም እንድትተባበሩን በትህትና እንጠይቃለን፦
+251-913- 810057
+251-913 -63 44 40
+2519 -93-93 82 92
(ፈላጊ ልጆቻቸው)
#ሼር #Share

Source: GetuTemesgen









No comments yet.