ሰበር ዜና፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ «የማይቀመስ ከባድ አደብ የማስተማሪያ ጥቃት እንሰነዝራለን» ሲሉ ዛቱ! የ…

- Advertisement -
Sidebar AD
💥 ሰበር ዜና፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ «የማይቀመስ ከባድ አደብ የማስተማሪያ ጥቃት እንሰነዝራለን» ሲሉ ዛቱ!
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ-መጠይቅ፣ በዮርዳኖስ በሚገኙ የአሜሪካ ኃይሎች ላይ የተቃጣውን ያልተጠበቀ የኢራን የባሊስቲክ ሚሳይል ጥቃት በመኮነን አሜሪካ እጅግ በሐይል የተሞላ ምላሽ እንደምትሰጥና ኢራንን «አደብ እንደሚያስተምሯት» አስታወቁ።
ፕሬዚዳንቱ በሰጡት ጠንካራ መግለጫ፣ የአሜሪካ አየር መከላከያ ኃይሎች የተኮሱትን ሚሳይሎች ለማከሸፍ የነበራቸው ጊዜ ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ እንደነበረ ገልጸው፣ የጦር ኃይሎቹ በቅጽበት ባደረጉት ቅንጅት ሚሳይሎቹን ሙሉ በሙሉ አየር ላይ ማክሸፍ መቻላቸውን አደንቀዋል።
በተጨማሪም ትራምፕ ሌሊቱን ከአሜሪካ እና ከሳዑዲ ዓረቢያ ጋር በመቀናጀት በኢራቅ በሚገኙ የኢራን ድጋፍ በሚደረግላቸው የሺዓ ታጣቂዎች ላይ የተፈጸመው የአየር ጥቃት ከኢራቅ መንግሥት ጋር በሙሉ ስምምነት የተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: