#Ethiopia | የቀድሞው የሶሪያ ፕሬዝዳንት ባሻር አል አሳድ የሞት ፍርድ እንደተበየነባቸው ዓለም አቀፍ የዜና ምንጮች ዘገቡ።
እንደ ዘገባዎች ገለፃ፣ ውሳኔው የተላለፈው በቀድሞው መሪ ላይ የቀረቡ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና በዜጎች ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎችን መሠረት በማድረግ በተካሄደ የፍርድ ሂደት ነው::
ባሻር አል አሳድ ለረጅም ዓመታት ሶሪያን በፕሬዝዳንትነት የመሩ ሲሆን፣ በሀገሪቱ ከተከሰተው ከፍተኛ የፖለቲካ ውጥረት እና የእርስ በእርስ ግጭት በኋላ ከስልጣን መወገዳቸው ይታወሳል።
ይህ የተላለፈው የፍርድ ውሳኔ በዓለም አቀፍ ደረጃ እና በቅርብ ምስራቅ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት የሳበ አጀንዳ ሆኗል።
Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#syria #basharalassad #worldnews #news #breakingnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Source: GetuTemesgen









No comments yet.