የአፋልጉኝ ተማጽኖ

- Advertisement -
Sidebar AD

ህያብ ክፍሎም ትባላለች

እባካችሁ ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን።

ህያብ ክፍሎም የተባለችው ልጅ በነሐሴ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 አካባቢ ከሀለዎት ቤተክርስቲያን ውሃ ለመግዛት ብላ ከቤት እንደወጣች እስካሁን ወደ ቤት አልተመለሰችም።

በወጣችበት ጊዜ የለበሰችው፦

– ነጭ ሁዲ
– ከላይ ነጣ ያለ ጅንስ ሱሪ
– ፀጉሯ ቁጥርጥር ተሰርቶላታል

ትምህርት: ቃሊቲ ኢቲዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት፣ 8ኛ ክፍል ተማሪ ናት።

ጉዳዩ በነሐሴ 24 ቀን በመስቀል ፍላዎር አደባባይ ፖሊስ መምሪያ በኩል ሪፖርት ተደርጓል።

ህያብን ያየ ወይም ያለችበትን ቦታ የሚያውቅ ማንኛውም ሰው፣ በአስቸኳይ በቤተሰቦቿ በኩል በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች እንዲያሳውቁ በአክብሮት እንጠይቃለን።

📞 +251 0911489693
📞 +251 0913105835
📞 +251 0900625369
📞 +251 0947001407

አንድ ሼር ህያብን ወደ ቤተሰቦቿ ለመመለስ ሊያግዝ ይችላል።

#አፋልጉኝ #ህያብክፍሎም #MissingPerson #Share




Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: