በትግራይ በደረሰው ድርቅ የሰውና የእንስሳት ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁ ተገለጸ

- Advertisement -
Sidebar AD

በትግራይ ክልል ደቡብ ምሥራቅ ዞባ ወጀራት ዒስራ ዓዲ ወረዳ በከሰተው ከፍተኛ ድርቅ ምክንያት የሰውና የእንስሳት ሕይወት ለአደጋ መጋለጡን የአካባቢው አርሶ አደሮችና አመራሮች አስታወቁ። በወረዳው ባጋጠመው የዝናብ እጥረት ምክንያት የተዘሩ ሰብሎች ሳይበቅሉ የቀሩ ሲሆን፡ የውኃ ምንጮችና ግድቦች በመድረቃቸው ነዋሪዎችና እንስሳት ለከፍተኛ እንግልት ተዳርገዋል።





Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: